ቅዳሜ እለት በፈረንሳይ በፖሊስ ቁጥጥር ሰር ውሎ የነበረው ፓቨል ፈረንሳይን ለቆ እንዳይወጣ እግድ ተጥሎበታልፈረንሳይ በቴሌግራም ማህበራዊ ትስስር ገጽ መስራች እና ዋና ስራ አስፈጻሚ ፓቭል ዱሮቭ ላይ ክስ መሰርታለች፡፡ከ900 ሚሊየን በላይ ተጠቃሚዎች ያሉት ቴሌግራም የተደራጁ ወንጀሎችን ለማከናውን ውሏል በሚል ፖሊስ ምርመራ እንዲያደርግ የሀገሪቱ ፍርድ ቤት ፈቃድ ሰጥቷል፡፡ባሰለፍነው ቅዳሜ ከፓሪስ ወጣ ብሎ በሚገኝ ኤርፖርት በቁጥጥር ስር የዋለው ፓቨል በአምስት ሚሊየን ዮሮ ዋስትና ከተለቀቀ በኋላ ፈረንሳይን ለቆ እንዳይወጣ እግድ ተጥሎበታል፡፡
Al-Ain
More Stories
እንግሊዝን ያስቆጣው የኢራን ጥቃት
በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ በሌማት ትሩፋት መርሐግብር የተሠማሩ ወጣቶች ተጠቃሚ እየሆኑ መምጣቸው ተገለጸ።
ኢራን ላይ እየተካሄደ የሚገኘው ወታደራዊ ዘመቻ …