በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር ሁለተኛው ምዕራፍ ቡናን ጨምሮ ከ18 ሚሊዮን በላይ ዘርፍ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞችን ይተከላሉ።ለዚህም ተከላ የሚያስፈለግ ቅድሜ ዝግጅት ስራም ተጠናቋል።ነሀሴ 17 በሚከናወነው ሀገር አቀፍ የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር በክልሉ በተለዩ 813 ቦታዎች ቡናን ጨምሮ 18.9 ሚሊዮን ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞችን ለመትከል የሚያስችል የችግኝ እና የጉድጓድ ዝግጅት ስራም ተጠናቋል። በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ከአንድ ሚሊዮን በላይ የህብረተሰብ ክፍሎች በቀጥታ ተሳታፊ ይሆናሉ የዘገበው የክልሉ መ/ኮ/ጉ/ቢሮ ነው
በክልሉ በአንድ ጀንበር 18 ነጥብ 9 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ስራ ተጠናቋል
More Stories
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ቴፒ ግቢ አዘጋጅነት የተካሄደው14ኛው ሀገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ ተጠናቀቀ ።
ማዕከሉ ከተቋቋመ አጭር ጊዜ ውስጥ 21ሺ 5መቶ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን የቴፒ ምርት ጥራት ምርምርና ሰርትፍኬሽን ማዕከል አስታወቀ።
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች