በውይይቱ ላይ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኧርቪን ማሲንጋም ተገኝተዋል። የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በውይይቱ ወቅት በኢትዮጵያ መንግሥት የኢኮኖሚ ፖሊሲ እና ስትራቴጂ ዙሪያ ገለፃ አድርገዋል። ውይይቱ በኢትዮጵያ የአሜሪካ የንግድ ምክር ቤት አባላት ከኢትዮጵያ አቻዎቻቸው ጋር መስተጋብር እንዲፈጥሩ ያስቻለ መሆኑን ከገንዘብ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
EBC
Woreda to World
በውይይቱ ላይ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኧርቪን ማሲንጋም ተገኝተዋል። የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በውይይቱ ወቅት በኢትዮጵያ መንግሥት የኢኮኖሚ ፖሊሲ እና ስትራቴጂ ዙሪያ ገለፃ አድርገዋል። ውይይቱ በኢትዮጵያ የአሜሪካ የንግድ ምክር ቤት አባላት ከኢትዮጵያ አቻዎቻቸው ጋር መስተጋብር እንዲፈጥሩ ያስቻለ መሆኑን ከገንዘብ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
EBC
More Stories
ዜጎች በመልዕክት መላላኪያ አማራጮች በሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡-የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር
በሸካ ዞን አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ እና የህግ የበላይነትን ለማስከበር ያለመ ዞናዊ የፀጥታ ግብረ ኃይል የምክክር መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሄደ
ክልላዊ የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ ተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል።