በውይይቱ ላይ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኧርቪን ማሲንጋም ተገኝተዋል። የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በውይይቱ ወቅት በኢትዮጵያ መንግሥት የኢኮኖሚ ፖሊሲ እና ስትራቴጂ ዙሪያ ገለፃ አድርገዋል። ውይይቱ በኢትዮጵያ የአሜሪካ የንግድ ምክር ቤት አባላት ከኢትዮጵያ አቻዎቻቸው ጋር መስተጋብር እንዲፈጥሩ ያስቻለ መሆኑን ከገንዘብ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
EBC
Woreda to World
በውይይቱ ላይ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኧርቪን ማሲንጋም ተገኝተዋል። የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በውይይቱ ወቅት በኢትዮጵያ መንግሥት የኢኮኖሚ ፖሊሲ እና ስትራቴጂ ዙሪያ ገለፃ አድርገዋል። ውይይቱ በኢትዮጵያ የአሜሪካ የንግድ ምክር ቤት አባላት ከኢትዮጵያ አቻዎቻቸው ጋር መስተጋብር እንዲፈጥሩ ያስቻለ መሆኑን ከገንዘብ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
EBC
More Stories
ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፡- በብዝኃነት ላይ የተመሠረተ ወል ትርክትን የመገንባት ጉዞ
የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ስራ ስኬታማነት ላይ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል ተባለ
በብልፅግና ፓርቲ የሚመራው የመደመር መንግስት ያደሩ በርካታ የልማት ጥያቄዎችን ከመፍታት ባሻገር አዳዲሶቹን ጀምሮ በማጠናቀቅ የሕዝቡን ተጠቃሚነት እያረጋገጠ እንደሚገኝ አቶ ፍቅሬ አማን ገለጹ።