በውይይቱ ላይ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኧርቪን ማሲንጋም ተገኝተዋል። የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በውይይቱ ወቅት በኢትዮጵያ መንግሥት የኢኮኖሚ ፖሊሲ እና ስትራቴጂ ዙሪያ ገለፃ አድርገዋል። ውይይቱ በኢትዮጵያ የአሜሪካ የንግድ ምክር ቤት አባላት ከኢትዮጵያ አቻዎቻቸው ጋር መስተጋብር እንዲፈጥሩ ያስቻለ መሆኑን ከገንዘብ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
EBC
Woreda to World
በውይይቱ ላይ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኧርቪን ማሲንጋም ተገኝተዋል። የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በውይይቱ ወቅት በኢትዮጵያ መንግሥት የኢኮኖሚ ፖሊሲ እና ስትራቴጂ ዙሪያ ገለፃ አድርገዋል። ውይይቱ በኢትዮጵያ የአሜሪካ የንግድ ምክር ቤት አባላት ከኢትዮጵያ አቻዎቻቸው ጋር መስተጋብር እንዲፈጥሩ ያስቻለ መሆኑን ከገንዘብ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
EBC
More Stories
እንግሊዝን ያስቆጣው የኢራን ጥቃት
በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ በሌማት ትሩፋት መርሐግብር የተሠማሩ ወጣቶች ተጠቃሚ እየሆኑ መምጣቸው ተገለጸ።
ኢራን ላይ እየተካሄደ የሚገኘው ወታደራዊ ዘመቻ …