የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን በፓሪሱ ኦሊምፒክ በማራቶን ውድድር ለሀገሩ የወርቅ ሜዳሊያ ላስገኘው አትሌት ታምራት ቶላ የኮማንደርነት ማዕረግ ሰጥቷል፡፡በተመሳሳይ ለአትሌት ትግስት አሰፋ የምክትል ኮማንደርነት፣ ለአትሌት ለሜቻ ግርማ የዋና ኢንስፔክተር፣ ለአትሌት ሲሳይ ለማ የዋና ኢንስፔክተር ማእረግ መስጠቱ ታውቋል።
FBC
Woreda to World
የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን በፓሪሱ ኦሊምፒክ በማራቶን ውድድር ለሀገሩ የወርቅ ሜዳሊያ ላስገኘው አትሌት ታምራት ቶላ የኮማንደርነት ማዕረግ ሰጥቷል፡፡በተመሳሳይ ለአትሌት ትግስት አሰፋ የምክትል ኮማንደርነት፣ ለአትሌት ለሜቻ ግርማ የዋና ኢንስፔክተር፣ ለአትሌት ሲሳይ ለማ የዋና ኢንስፔክተር ማእረግ መስጠቱ ታውቋል።
FBC
More Stories
ዜጎች በመልዕክት መላላኪያ አማራጮች በሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡-የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር
በሸካ ዞን አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ እና የህግ የበላይነትን ለማስከበር ያለመ ዞናዊ የፀጥታ ግብረ ኃይል የምክክር መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሄደ
ክልላዊ የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ ተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል።