በምርቃት ሥነ ሥርዓቱ ላይ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዚዳንት ሣሕለ ወርቅ ዘውዴ፣ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል፣ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር እና የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል፣ አምባሳደሮች እና ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል።የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ዘንድሮ በአራት የማስተርስ ድግሪ ፕሮግራሞች እጩዎችን ያስመረቀ ሲሆን፤ በሥነ-ወንጀል እና የወንጀል ፍትህ፣ በሰላም እና የህዝብ ደህንነት ጥናት፣ በአስተዳደር እና የለውጥ አመራር፣ በደህንነት ዘርፍ አስተዳደር እና በሌሎች የትምህርት መስኮች ከ400 በላይ የፖሊስ መኮንኖች እና እጩ መኮንኖችን እያስመረቀ ነው።
EBC
More Stories
ዜጎች በመልዕክት መላላኪያ አማራጮች በሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡-የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር
በሸካ ዞን አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ እና የህግ የበላይነትን ለማስከበር ያለመ ዞናዊ የፀጥታ ግብረ ኃይል የምክክር መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሄደ
ክልላዊ የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ ተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል።