March 1, 2026

Masha Fm Woreda to World

Woreda to World

ማንቼስተር ሲቲ ሊድስ ዩናይትድን በማሸነፍ ከአርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት አጠበበ

ማሻ፤ የካቲት 22/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) በ28ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ሲቲ ከሜዳው ውጪ ሊድስ ዩናይትድን 1 ለ 0 በማሸነፍ ከአርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት አጥብቧል፡፡

ምሽት 2 ሰዓት ከ30 ላይ በተደረገው ጨዋታ አንቱዋን ሴሜኒዮ የሲቲዚኖችን ብቸኛ ግብ አስቆጥሯል፡፡

ውጤቱን ተከትሎም ማንቼሰተር ሲቲ ነጥቡን ወደ 59 በማድረስ ከመሪው አርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ ሁለት አጥብቧል፡፡