ማሻ፤ ጥር 18/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) በ23ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ማንቼስተር ዩናይትድ አርሰናልን 3 ለ 2 አሸንፏል።
የማንቼስተር ዩናይትድን የማሸነፊያ ግቦች ምቤሞ፣ ዶርጉ እና ኩንያ ከመረብ አሳርፈዋል።
ምሽት 1፡30 በኢምሬትስ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የአርሰናልን ግቦች ማርቲኔዝ (በራስ ላይ) እና ሜሪኖ አስቆጥረዋል።
በዚህም ማንቸስተር ዩናይትድ በዚህ የውድድር ዘመን አርሰናልን በገዛ ሜዳው ያሸነፈ የመጀመሪያው ቡድን ሆኗል።
More Stories
የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት የማሻ ቅርንጫፍ ጣቢያ በመምህር ዳኪቶ ጋወቶ ድንገተኛ ህልፈት የተሰማዉን ጥልቅ ሀዘን ገለፀ።
የሸካ ዞን የታዳጊ ወጣቶች የእግርኳስ ቡድን የ2018 ክልል አቀፍ ውድድር የዋንጫ አሸናፊ ሆነ።
5ተኛው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የባህል ስፖርቶች ውድድር፣ የባህል ፌስቲቫል እና የታዳጊ ወጣቶች ምዘና ውድድር የታለመውን ግብ ያሳካ መሆኑ ተገለጸ።