February 4, 2026

Masha Fm Woreda to World

Woreda to World

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የኢምግሬሽንና ዜጎች ጉዳይ አገልግሎት አሰጣጥን ጎበኙ

ማሻ፤ ጥር 04/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍ ኤም 103.8) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢምግሬሽን እና ዜጎች ጉዳይ አገልግሎት አሰጣጥን ጎብኝተዋል፡፡

በጉብኝታቸውም በኢምግሬሽንና ዜጎች ጉዳይ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የተከናወኑ ማሻሻያዎችን ተዘዋውረው መመልከታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል፡