ማሻ፣ ታህሳስ 27/2018 ዓ/ም (ማሻ ኤፍኤም 103.8) በ20ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ እና ቼልሲ 1 አቻ ተለያይተዋል።
የማንቼስተር ሲቲን ግብ ቲጃኒ ሬንደርስ ሲያስቆጥር ለቼልሲ ደግሞ ኢንዞ ፈርናንዴዝ ከመረብ አሳርፏል።
አስቀድሞ በተደረጉ ጨዋታዎች ሊቨርፑል ከፉልሃም ሁለት አቻ ፣ማንቼስተር ዩናይትድ ከሊድስ ዩናይትድ እንዲሁም ቶተንሃም ሆትስፐር ከሰንደርላንድ በተመሳሳይ አንድ አቻ ተለያይተዋል፡፡
በሌላ የሊጉ ጨዋታዎች ኒውካስል ዩናይትድ ክሪስታል ፓላስን 2 ለ 0 እንዲሁም ብሬንትፎርድ ኤቨርተንን 4 ለ 2 በሆነ ውጤት ማሸነፋቸው ይታወቃል፡፡
More Stories
የሸካ ዞን የታዳጊ ወጣቶች የእግርኳስ ቡድን የ2018 ክልል አቀፍ ውድድር የዋንጫ አሸናፊ ሆነ።
5ተኛው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የባህል ስፖርቶች ውድድር፣ የባህል ፌስቲቫል እና የታዳጊ ወጣቶች ምዘና ውድድር የታለመውን ግብ ያሳካ መሆኑ ተገለጸ።
ባካሪ ሳኛ ኢትዮጵያ ገባ