ማሻ፣ ሚያዝያ 26፣ 2017 (ደሬቴድ ማሻ ቅርንጫፍ) ባየርን ሙኒክ የ2024/25 የጀርመን ቡንደስሊጋ ሻምፒዮን መሆኑን አረጋግጧል።
ዛሬ በተካሄደው የ32ኛ ሳምንት የቡንደስሊጋው መርሃ ግብር 2ኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ባየር ሊቨርኩሰን ነጥብ መጣሉን ተከትሎ ባየርን ሙኒክ ሁለት ጨዋታዎች እየቀሩት የሊጉ ሻምፒዮን ሆኗል፡፡
እንግሊዛዊው አጥቂ ሀሪ ኬን የመጀመሪያውን ዋንጫ ከባቫሪያኑ ጋር ማሳካት ችሏል።
More Stories
የሸካ ዞን የታዳጊ ወጣቶች የእግርኳስ ቡድን የ2018 ክልል አቀፍ ውድድር የዋንጫ አሸናፊ ሆነ።
5ተኛው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የባህል ስፖርቶች ውድድር፣ የባህል ፌስቲቫል እና የታዳጊ ወጣቶች ምዘና ውድድር የታለመውን ግብ ያሳካ መሆኑ ተገለጸ።
ባካሪ ሳኛ ኢትዮጵያ ገባ