ማሻ፣ ሚያዝያ 26፣ 2017 (ደሬቴድ ማሻ ቅርንጫፍ) ባየርን ሙኒክ የ2024/25 የጀርመን ቡንደስሊጋ ሻምፒዮን መሆኑን አረጋግጧል።
ዛሬ በተካሄደው የ32ኛ ሳምንት የቡንደስሊጋው መርሃ ግብር 2ኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ባየር ሊቨርኩሰን ነጥብ መጣሉን ተከትሎ ባየርን ሙኒክ ሁለት ጨዋታዎች እየቀሩት የሊጉ ሻምፒዮን ሆኗል፡፡
እንግሊዛዊው አጥቂ ሀሪ ኬን የመጀመሪያውን ዋንጫ ከባቫሪያኑ ጋር ማሳካት ችሏል።
More Stories
የ2026 የካራባኦ ዋንጫ ፍፃሜ …
ሴኔጋል የአፍሪካ ዋንጫ ሻምፒዮንነቷ እንዲሰረዝ መወሰኑ አሳፋሪ ነው፡- የካፍ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ኦጉስቲን ሴንግሆር
ቦርንማውዝ ከ ማንችስተር ዩናይትድ