መጋቢት 14፣ 2017 በቻይና ናንጂንግ እየተካሄደ ባለው 20ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ተጨማሪ የወርቅ እና የብር ሜዳሊያ አገኘች።
በሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር አትሌት ጉዳፍ ጸጋዬ እና ድርቤ ወልተጂ 1ኛ እና 2ኛ በመሆን ውድድራቸውን አጠናቅቀዋል።
አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ በ3:54.86 ሰዓት 1ኛ፣ አትሌት ድርቤ ወልተጂ በ3:59:30 ሰዓት 2ኛ በመውጣት ውድድሩን ማጠናቀቅ ችለዋል።
More Stories
የሸካ ዞን የታዳጊ ወጣቶች የእግርኳስ ቡድን የ2018 ክልል አቀፍ ውድድር የዋንጫ አሸናፊ ሆነ።
5ተኛው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የባህል ስፖርቶች ውድድር፣ የባህል ፌስቲቫል እና የታዳጊ ወጣቶች ምዘና ውድድር የታለመውን ግብ ያሳካ መሆኑ ተገለጸ።
ባካሪ ሳኛ ኢትዮጵያ ገባ