ማሻ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ደሬቴድ ማሻ ቅርንጫፍ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ምሽት አስቶን ቪላ ከሊቨርፑል የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል፡፡
ምሽት 4፡30 በሚካሄደው ጨዋታ አስቶን ቪላ በሜዳው ሊጉን በመምራት ላይ የሚገኘውን ሊቨርፑል የሚገጥም ይሆናል፡፡
በጥሩ የዝውውር መስኮት ንቁ ተሳታፊ የነበሩት እና ጠንካራ ተጫዋቾችን ያስፈረሙት ቪላዎቹ የሊጉን ዋንጫ ለማንሳት እየተፋለመ ለሚገኘው ሊቨርፑል ፈተና እንደሚሆኑበት ይጠበቃል።
በጨዋታው ከሊቨርፑል በኩል ኮዲ ጋክፖ እና ጆ ጎሜዝ በጉዳት ምክንያት እንደማይሰለፉ ተመላክቷል፡፡
More Stories
ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ዋንጫ ሻምፒዮን ሆነ
ቶትነሃም ከ17 አመታት በኃላ ዋንጫ አነሳ፣ የቻምፒየንስ ሊግ ተሳታፊነቱንም አረጋገጠ
54ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተጠናቀቀ