ይህ የፕሬዝዳንቱ ውሳኔ ይፋ የተደረገው የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሀገራቸው ከዓለም አቀፉ የጤና ተቋም እንድትወጣ የሚያደርግ ሂደት የሚያስጀምር ትዕዛዝ ከፈረሙ ከሁለት ሳምንታት በኋላ ነው።
ሁለቱ መሪዎች ከዚህ ቀደም አንዳቸው ለሌላኛቸው ያላቸውን አድንቆት ገልጸው ነበር። ፕሬዝዳንት ሚሌይ የትራምፕን በድጋሚ መመረጥ “በታሪክ ትልቁ ፖለቲካዊ መመለስ” ሲሉ ገልጸው የነበረ ሲሆን፣ ዶናልድ ትራምፕ ደግሞ ሚሌይን “የእኔ ተወዳጅ ፕሬዝዳንት” ሲሉ ጠርተዋቸዋል።
#BBC
More Stories
ባለፉት ሦስት ዓመታት ለሰብዓዊ ድጋፍ በሚል የገባ ስንዴ የለም – አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር)
በገጠሩ የሀገሪቱ አካባቢዎች መንግስት የሚዘረጋቸውን የተለያዩ ኢንሸቲቦችን ቀድሞና ፈጥኖ ተግባራዊ ከማድረግ አንፃር የተሻሉ አፈጻጸሞች መታየታቸው ተገለፀ ።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ6 ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፈ