ይህ የፕሬዝዳንቱ ውሳኔ ይፋ የተደረገው የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሀገራቸው ከዓለም አቀፉ የጤና ተቋም እንድትወጣ የሚያደርግ ሂደት የሚያስጀምር ትዕዛዝ ከፈረሙ ከሁለት ሳምንታት በኋላ ነው።
ሁለቱ መሪዎች ከዚህ ቀደም አንዳቸው ለሌላኛቸው ያላቸውን አድንቆት ገልጸው ነበር። ፕሬዝዳንት ሚሌይ የትራምፕን በድጋሚ መመረጥ “በታሪክ ትልቁ ፖለቲካዊ መመለስ” ሲሉ ገልጸው የነበረ ሲሆን፣ ዶናልድ ትራምፕ ደግሞ ሚሌይን “የእኔ ተወዳጅ ፕሬዝዳንት” ሲሉ ጠርተዋቸዋል።
#BBC
More Stories
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዳያስፖራው ማህበረሰብ አጀንዳ ማሰባሰብ ጀመረ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት አመት የአስፈፃሚ አካላት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
ማህበረሰቡ በከባድ ዝናብ ምክንያት ከሚከሰቱ አደጋዎች እንዲጠነቀቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ።