የዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮለድሚር ዘለንስኪ የሩሲያ እና የዩክሬን ጦርነት ለማቆም ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በድርድር ጠረጴዛ ላይ ለመቀመጥ ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረዋል ።
ፕሬዝዳንቱ ከፒርስ ሞርጋን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ፑቲንን እንደ “ጠላት” እንደሚመለከቷቸው ገልጸው ነገር ግን “ለዩክሬን ህዝብ ሰላም የሚያመጣ ከሆነ ቀጥተኛ ድርድር ለማድረግ ዝግጁ ነኝ” ብለዋል፡፡
በድርድሩ ላይ ከሁለቱ ፕሬዝዳንቶች ባለፈ አራት ታዛቢዎች እንዲሳተፉ እንደሚፈልጉ የገለጹት ፕሬዝዳንቱ ማንነታቸውን በይፋ ከመናገር ተቆጥበዋል፡፡
More Stories
እንግሊዝን ያስቆጣው የኢራን ጥቃት
በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ በሌማት ትሩፋት መርሐግብር የተሠማሩ ወጣቶች ተጠቃሚ እየሆኑ መምጣቸው ተገለጸ።
ኢራን ላይ እየተካሄደ የሚገኘው ወታደራዊ ዘመቻ …