የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የባህልና ቱሪዝም ኤግዚቢሽን እና ፌስቲቫል በአርባ ምንጭ ከተማ በይፋ ከፍተዋል። 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን ዋዜማ በአርባ ምንጭ ከተማ በተለያዩ ዝግጅት እየተከበረ ይገኛል። የበዓሉ አካል የሆነው 32 ብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች የየራሳቸው ቅርስ እና ባህላዊ ቁሶችን የሚያስጎበኙበት ባህላዊ ፌስቲቫል ዛሬ ተጀምሯል፡፡ 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በተለያዩ ስያሜዎች የሚከበር ሲሆን ህዳር 26 የደቡብ ኢትዮጵያ ቀን በመባል ይከበራል፡፡
EBC
More Stories
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዳያስፖራው ማህበረሰብ አጀንዳ ማሰባሰብ ጀመረ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት አመት የአስፈፃሚ አካላት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
ማህበረሰቡ በከባድ ዝናብ ምክንያት ከሚከሰቱ አደጋዎች እንዲጠነቀቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ።