በ13ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ-ግብር ሊቨርፑል ማንቺስተር ሲቲን 2 ለ 0 አሸንፏል።በአንፊልድ በተደረገው ጨዋታ ሞሃመድ ሳላህ እና ጋክፖ ለሊቨርፑል ጎሎቹን አስቆጥረዋል፡፡በሊቨርፑል እና በማንቺስተር ሲቲ መካከል ያለው የነጥብ ልዩነት ወደ 11 ከፍ ብሏል። ሊቨርፑል ፕሪሚየር ሊጉን በ34 ነጥብ እየመራ ሲሆን አርሰናል ደግሞ በ25 ነጥብ ይከተላል። የአምናው ሻምፒዮን ሲቲ በ 23 ነጥብ 5ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡
EBC
More Stories
የ2026 የካራባኦ ዋንጫ ፍፃሜ …
ሴኔጋል የአፍሪካ ዋንጫ ሻምፒዮንነቷ እንዲሰረዝ መወሰኑ አሳፋሪ ነው፡- የካፍ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ኦጉስቲን ሴንግሆር
ቦርንማውዝ ከ ማንችስተር ዩናይትድ