በ13ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ-ግብር ሊቨርፑል ማንቺስተር ሲቲን 2 ለ 0 አሸንፏል።በአንፊልድ በተደረገው ጨዋታ ሞሃመድ ሳላህ እና ጋክፖ ለሊቨርፑል ጎሎቹን አስቆጥረዋል፡፡በሊቨርፑል እና በማንቺስተር ሲቲ መካከል ያለው የነጥብ ልዩነት ወደ 11 ከፍ ብሏል። ሊቨርፑል ፕሪሚየር ሊጉን በ34 ነጥብ እየመራ ሲሆን አርሰናል ደግሞ በ25 ነጥብ ይከተላል። የአምናው ሻምፒዮን ሲቲ በ 23 ነጥብ 5ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡
EBC
More Stories
የሸካ ዞን የታዳጊ ወጣቶች የእግርኳስ ቡድን የ2018 ክልል አቀፍ ውድድር የዋንጫ አሸናፊ ሆነ።
5ተኛው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የባህል ስፖርቶች ውድድር፣ የባህል ፌስቲቫል እና የታዳጊ ወጣቶች ምዘና ውድድር የታለመውን ግብ ያሳካ መሆኑ ተገለጸ።
ባካሪ ሳኛ ኢትዮጵያ ገባ