የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢነንጅነር ነጋሽ ዋገሾ ቱሪዝም ከሀገሪቱ ኢኮኖሚ ያለዉን ድርሻ ለማሳደግ ባለፉት ጥቅት አመታት በተሰሩት ስራዎች መነቃቃት እየታዬ መሆኑን ገልፀዋል።ክልሉ የተለያዩ የቱሪስት መስህቦች ባለበት ቢሆንም እነዚህን ሀብቶች ለማስተዋወቅና ከዘርፍ የሚገኘውን ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ለመጠቀም የመሰረተ ልማት ችግር የጠቆሙት አቶ ፋንታሁን የባለድርሻ አካላት የተቀናጀ የቱሪዝም ልማት ንቅናቄ በማካሄድ የዘርፉን ስብራት መጠገን እንደሚገባ አፅንኦት ሰጥተዉ ተናግረዋል ።
በቸርነት አባተ
More Stories
በቀጣይ 90 ቀናት የተቀመጡ ዕቅዶችን በውጤታማነት በመፈጸም እመርታዊ ውጤት ለማስመዝገብ ርብርብ ማድረግ ይኖርብናል፦አቶ ፍቅሬ አማን
ምክር ቤቶች የህዝቡ ሁለተናዊ ተጠቃሚነት እንድረጋጥ ድርሻቸው የጎላ በመሆኑ የድጋፍና ክትትል ስራዎችን ማጠናከር እንደምያስፈልግ ተጠቆመ ።
ኢትዮጵያ ስደተኞችን ተቀብላ በማስተናገድ እያከናወነች ያለው ተግባር የሚደነቅ ነው