የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢነንጅነር ነጋሽ ዋገሾ ቱሪዝም ከሀገሪቱ ኢኮኖሚ ያለዉን ድርሻ ለማሳደግ ባለፉት ጥቅት አመታት በተሰሩት ስራዎች መነቃቃት እየታዬ መሆኑን ገልፀዋል።ክልሉ የተለያዩ የቱሪስት መስህቦች ባለበት ቢሆንም እነዚህን ሀብቶች ለማስተዋወቅና ከዘርፍ የሚገኘውን ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ለመጠቀም የመሰረተ ልማት ችግር የጠቆሙት አቶ ፋንታሁን የባለድርሻ አካላት የተቀናጀ የቱሪዝም ልማት ንቅናቄ በማካሄድ የዘርፉን ስብራት መጠገን እንደሚገባ አፅንኦት ሰጥተዉ ተናግረዋል ።
በቸርነት አባተ
More Stories
የአየር ጠባይ ትንበያ መረጃ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌት በታቀደው መሠረት እንዲከናወን ድርሻውን ተውጥቷል – ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር)
መጪው የበጋ የአየር ጠባይ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በሚኖርባቸው አካባቢዎች በደረሱ ሰብሎች ላይ ተጽዕኖ ሊያደርስ ይችላል ተባለ።
የወባ መከላከያ ክትባት በሽታውን ለማጥፋት በማለም ለተጀመረው ርብርብ ትልቅ እገዛ ያደርጋል አሉ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ።