የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢነንጅነር ነጋሽ ዋገሾ ቱሪዝም ከሀገሪቱ ኢኮኖሚ ያለዉን ድርሻ ለማሳደግ ባለፉት ጥቅት አመታት በተሰሩት ስራዎች መነቃቃት እየታዬ መሆኑን ገልፀዋል።ክልሉ የተለያዩ የቱሪስት መስህቦች ባለበት ቢሆንም እነዚህን ሀብቶች ለማስተዋወቅና ከዘርፍ የሚገኘውን ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ለመጠቀም የመሰረተ ልማት ችግር የጠቆሙት አቶ ፋንታሁን የባለድርሻ አካላት የተቀናጀ የቱሪዝም ልማት ንቅናቄ በማካሄድ የዘርፉን ስብራት መጠገን እንደሚገባ አፅንኦት ሰጥተዉ ተናግረዋል ።
በቸርነት አባተ
More Stories
እንግሊዝን ያስቆጣው የኢራን ጥቃት
በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ በሌማት ትሩፋት መርሐግብር የተሠማሩ ወጣቶች ተጠቃሚ እየሆኑ መምጣቸው ተገለጸ።
ኢራን ላይ እየተካሄደ የሚገኘው ወታደራዊ ዘመቻ …