በቀጣይ ቀናት ወደ ሀገር ውስጥ የማጓጓዝ ሥራውም በፍጥነት እንደሚጀመር ይጠበቃል። ለ2017/18 የምርት ዘመን የ23 ሚሊዮን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ግዢ ለመፈጸም 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ዶላር ተመድቧል። መንግሥት አዲስ የግዢ መመሪያ በማውጣቱ ባለፈው የምርት ዘመን 21 ቢሊዮን ብር ለማዳን መቻሉን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን መረጃ ያመለክታል።
#EBC
Woreda to World
በቀጣይ ቀናት ወደ ሀገር ውስጥ የማጓጓዝ ሥራውም በፍጥነት እንደሚጀመር ይጠበቃል። ለ2017/18 የምርት ዘመን የ23 ሚሊዮን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ግዢ ለመፈጸም 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ዶላር ተመድቧል። መንግሥት አዲስ የግዢ መመሪያ በማውጣቱ ባለፈው የምርት ዘመን 21 ቢሊዮን ብር ለማዳን መቻሉን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን መረጃ ያመለክታል።
#EBC
More Stories
ባለፉት ሦስት ዓመታት ለሰብዓዊ ድጋፍ በሚል የገባ ስንዴ የለም – አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር)
በገጠሩ የሀገሪቱ አካባቢዎች መንግስት የሚዘረጋቸውን የተለያዩ ኢንሸቲቦችን ቀድሞና ፈጥኖ ተግባራዊ ከማድረግ አንፃር የተሻሉ አፈጻጸሞች መታየታቸው ተገለፀ ።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ6 ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፈ