ከ146 ዓመታት በኋላ የሸካቾ ባህላዊ የአስተዳደር መዋቅር ወደ ስራ ከገባ ጊዜ “ማሽቃሬ ባሮ”የዘመን መለወጫ በዓል በተለያዩ ባህላዊ ክዋኔዎች በሸካ ዞን አንድራቻ ወረዳ በድምቀት ተከብሯል። የሸካቾ ባህላዊ የአስተዳደር መዋቅር ለዘመናት ተረስቶ የቆየ ቢሆንም ተመልሶ ዳግም ወደ ስራ በመግባቱ በርካታ ተግባራት በመከናወናቸው በዞኑ ለውጦች መምጣት መቻሉና እነኝህንና የመሳሰሉትን ዕሴቶች በመጠበቅና በመንከባከብ ማስተላለፍ የሁሉም ድርሻ መሆኑን ነው ያሳሰቡት።ባህልን ማልማት፣መንከባከብ ፣መጠበቅ፣ የህዝቦች ትልቅ የማዕዘን ድንጋይ፣መነሻ ታሪካቸውን የሚያዩበት መነጽር፣ ዘላቂ ልማትና ሰላምን ለማረጋገጥ የሚያስችል ወሳኝ እሴት በመሆኑ ማልማትና ማሳደግ ያስፈልጋል።
ባህላዊ እሴቶችን ጠብቆ በማልማትና በመንከባከብ ለቀጣይ ትውልድ ለማስተላለፍ የአሁኑ ትውልድ ትልቅ አደራ አለበት ያነጋገራቸው የህብረተሰብ ክፍሎች፦

More Stories
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዳያስፖራው ማህበረሰብ አጀንዳ ማሰባሰብ ጀመረ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት አመት የአስፈፃሚ አካላት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
ማህበረሰቡ በከባድ ዝናብ ምክንያት ከሚከሰቱ አደጋዎች እንዲጠነቀቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ።