ከ146 ዓመታት በኋላ የሸካቾ ባህላዊ የአስተዳደር መዋቅር ወደ ስራ ከገባ ጊዜ “ማሽቃሬ ባሮ”የዘመን መለወጫ በዓል በተለያዩ ባህላዊ ክዋኔዎች በሸካ ዞን አንድራቻ ወረዳ በድምቀት ተከብሯል። የሸካቾ ባህላዊ የአስተዳደር መዋቅር ለዘመናት ተረስቶ የቆየ ቢሆንም ተመልሶ ዳግም ወደ ስራ በመግባቱ በርካታ ተግባራት በመከናወናቸው በዞኑ ለውጦች መምጣት መቻሉና እነኝህንና የመሳሰሉትን ዕሴቶች በመጠበቅና በመንከባከብ ማስተላለፍ የሁሉም ድርሻ መሆኑን ነው ያሳሰቡት።ባህልን ማልማት፣መንከባከብ ፣መጠበቅ፣ የህዝቦች ትልቅ የማዕዘን ድንጋይ፣መነሻ ታሪካቸውን የሚያዩበት መነጽር፣ ዘላቂ ልማትና ሰላምን ለማረጋገጥ የሚያስችል ወሳኝ እሴት በመሆኑ ማልማትና ማሳደግ ያስፈልጋል።
ባህላዊ እሴቶችን ጠብቆ በማልማትና በመንከባከብ ለቀጣይ ትውልድ ለማስተላለፍ የአሁኑ ትውልድ ትልቅ አደራ አለበት ያነጋገራቸው የህብረተሰብ ክፍሎች፦
More Stories
ዜጎች በመልዕክት መላላኪያ አማራጮች በሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡-የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር
በሸካ ዞን አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ እና የህግ የበላይነትን ለማስከበር ያለመ ዞናዊ የፀጥታ ግብረ ኃይል የምክክር መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሄደ
ክልላዊ የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ ተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል።