በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛ ሳምንት መርሃ ግብር አዳማ ከተማ ባህር ዳር ከተማን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ለአዳማ ከተማ ብቸኛዋን የማሸነፊያ ግብ ስንታየሁ መንግስቱ በ67ኛው ደቂቃ አስቆጥሯል፡፡ በፕሪሚየር ሊጉ ቀድሞ በተደረገ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡
በፕሪሚየር ሊጉ አዳማ ከተማ ባህር ዳር ከተማን 1 ለ 0 አሸነፈ

Woreda to World
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛ ሳምንት መርሃ ግብር አዳማ ከተማ ባህር ዳር ከተማን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ለአዳማ ከተማ ብቸኛዋን የማሸነፊያ ግብ ስንታየሁ መንግስቱ በ67ኛው ደቂቃ አስቆጥሯል፡፡ በፕሪሚየር ሊጉ ቀድሞ በተደረገ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡
More Stories
በቀጣይ 90 ቀናት የተቀመጡ ዕቅዶችን በውጤታማነት በመፈጸም እመርታዊ ውጤት ለማስመዝገብ ርብርብ ማድረግ ይኖርብናል፦አቶ ፍቅሬ አማን
ምክር ቤቶች የህዝቡ ሁለተናዊ ተጠቃሚነት እንድረጋጥ ድርሻቸው የጎላ በመሆኑ የድጋፍና ክትትል ስራዎችን ማጠናከር እንደምያስፈልግ ተጠቆመ ።
ኢትዮጵያ ስደተኞችን ተቀብላ በማስተናገድ እያከናወነች ያለው ተግባር የሚደነቅ ነው