በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛ ሳምንት መርሃ ግብር አዳማ ከተማ ባህር ዳር ከተማን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ለአዳማ ከተማ ብቸኛዋን የማሸነፊያ ግብ ስንታየሁ መንግስቱ በ67ኛው ደቂቃ አስቆጥሯል፡፡ በፕሪሚየር ሊጉ ቀድሞ በተደረገ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡
በፕሪሚየር ሊጉ አዳማ ከተማ ባህር ዳር ከተማን 1 ለ 0 አሸነፈ
Woreda to World
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛ ሳምንት መርሃ ግብር አዳማ ከተማ ባህር ዳር ከተማን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ለአዳማ ከተማ ብቸኛዋን የማሸነፊያ ግብ ስንታየሁ መንግስቱ በ67ኛው ደቂቃ አስቆጥሯል፡፡ በፕሪሚየር ሊጉ ቀድሞ በተደረገ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡
More Stories
የ2026 የካራባኦ ዋንጫ ፍፃሜ …
እንግሊዝን ያስቆጣው የኢራን ጥቃት
በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ በሌማት ትሩፋት መርሐግብር የተሠማሩ ወጣቶች ተጠቃሚ እየሆኑ መምጣቸው ተገለጸ።