የደቡብ ምዕራብ ኢትዮያ ህዝቦች ክልል ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ “የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ዘርፍ ለወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ መሳለጥ የሚዲያዎች ሚና ከፍተኛ ነዉ” በሚል መሪ ቃል ከባለድርሻ አካላት ጋር በቦንጋ ከተማ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካህዷል ። በመድረኩ የቢሮዉ ምክትል ሀላፊና የወሳኝ ኩነት ዘርፍ ሀላፊ አቶ ሰለሞን ደነቀ እንደገለጹት በርካታ ፋይዳዎችን የያዘዉ የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ላይ እንደ ክልል በትኩረት እየተሰራ ነዉም ተብሏል።በቀጣይ እያንዳንዱ ኩነቶች ሙሉ በሙሉ በሚመዘገቡበት አኳኋን ላይ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በዘላቂነት በትኩረት እንዲሠሩ አሳስበዋል።
የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ስራ ስኬታማነት እያንዳንዱ ባለድርሻ አካላት ሚናቸዉን በዘላቂነት እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ።

More Stories
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዳያስፖራው ማህበረሰብ አጀንዳ ማሰባሰብ ጀመረ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት አመት የአስፈፃሚ አካላት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
ማህበረሰቡ በከባድ ዝናብ ምክንያት ከሚከሰቱ አደጋዎች እንዲጠነቀቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ።