የአንድራቻ ወረዳ ሠላም ጸጥታና ሚላሽ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ እንግዳ ገሊቶ እንደገለጹት ተቋሙ ሁሌም የህዝቡን ሠላም ደህንነትና አንድነት በመጠበቅ የህዝብ ለህዝብ ግንኑኝነትን ሰላማዊ በማድረግ ሙሉ በሙሉ ወደ ልማት ስራ እንድገባ ማድረግ ነው ብለዋል።በመስከረም 20/2017 ዓ ም በጌጫ ከተማ ለሚከበረው የሸካቾ ዘመን መለወጫ በዓል(ማሽቃሮ) በሠላም እንድከበር ከሚመለከተው አካላት ጋር ሰፊ ውይይት በማድረግ ጸጥታ አካላትን በማደራጀት በተጠንቀቅ ላይ እንደሚገኝ ጽህፈት ቤቱ ተናግረዋል።
ዘጋቢ ካሳሁን ደንበሎ
More Stories
የሕዳሴ ግድብን የግንባታ ሥራ ለመጀመር ከኮንትራቱ ውጪ 1 ቢሊየን ዩሮ ከፍለናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአረፋ(ዒድ አል አድሃ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት
መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም የተገቡ ቃሎች አንድ በአንድ እየተተገበሩ ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)