የአንድራቻ ወረዳ ሠላም ጸጥታና ሚላሽ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ እንግዳ ገሊቶ እንደገለጹት ተቋሙ ሁሌም የህዝቡን ሠላም ደህንነትና አንድነት በመጠበቅ የህዝብ ለህዝብ ግንኑኝነትን ሰላማዊ በማድረግ ሙሉ በሙሉ ወደ ልማት ስራ እንድገባ ማድረግ ነው ብለዋል።በመስከረም 20/2017 ዓ ም በጌጫ ከተማ ለሚከበረው የሸካቾ ዘመን መለወጫ በዓል(ማሽቃሮ) በሠላም እንድከበር ከሚመለከተው አካላት ጋር ሰፊ ውይይት በማድረግ ጸጥታ አካላትን በማደራጀት በተጠንቀቅ ላይ እንደሚገኝ ጽህፈት ቤቱ ተናግረዋል።
ዘጋቢ ካሳሁን ደንበሎ
More Stories
እንግሊዝን ያስቆጣው የኢራን ጥቃት
በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ በሌማት ትሩፋት መርሐግብር የተሠማሩ ወጣቶች ተጠቃሚ እየሆኑ መምጣቸው ተገለጸ።
ኢራን ላይ እየተካሄደ የሚገኘው ወታደራዊ ዘመቻ …