ሥራአስፈጻሚው በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ “ዛሬ ከአዳማ ወደ ጅቡቲ የመጀመሪያ የቁም እንስሳትን በባቡር ወደ ውጭ መላክ እንጀምራለን” ብለዋል፡፡የቁም እንስሳቱን በባቡር ወደ ውጭ ማጓጓዙ በእንስሳት ላይ ያለውን የትራንስፖርት ጫና በመቀነስ የኤክስፖርት ስጋ ጥራትን እንደሚሳድግ አመላክተዋል፡፡ይህም ኢትዮጵያ ለውጤታማ እና ዘላቂ ንግድ ያላትን ቁርጠኝነት ያሳያል ያሉት ዋና ሥራ አስፈጻሚው÷ ኢትዮጵያ በድንበር ላይ የሚደረጉ የካፒታል ፍሰቶችን ለማሳደግ ያላትን ቁርጠኝነት እንደሚያሳይ አስረድተዋል(ኤፍ ቢ ሲ)
ከአዳማ-ጂቡቲ የቁም እንስሳት የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ይፋ ሆነከአዳማ ወደ ጂቡቲ የቁም እንስሳት የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ይፋ መሆኑን የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አክሲዮን ማኅበር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ታከለ ኡማ (ኢ/ር) አስታወቁ፡፡
More Stories
የአየር ጠባይ ትንበያ መረጃ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌት በታቀደው መሠረት እንዲከናወን ድርሻውን ተውጥቷል – ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር)
መጪው የበጋ የአየር ጠባይ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በሚኖርባቸው አካባቢዎች በደረሱ ሰብሎች ላይ ተጽዕኖ ሊያደርስ ይችላል ተባለ።
የወባ መከላከያ ክትባት በሽታውን ለማጥፋት በማለም ለተጀመረው ርብርብ ትልቅ እገዛ ያደርጋል አሉ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ።