የካፌቾ ብሔረሰብ የቋንቋ እና የባህል ሲምፖዚየም በቦንጋ ከተማ እየተካሔደ ይገኛል፡፡ ሲምፖዚየሙ የብሔረሰቡን የዘመን መለወጫ በዓል ማሽቃሮ ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ ነው።የማሽቃሮ በዓል በቦንጋ ከተማ በነገው ዕለት ይከበራል።ማሽቃሮ የዘመን መለወጫ በዓል የክረምቱ ወቅት አልፎ ብርሃናማው ጊዜ መግባቱ የሚበሰርበት ነው።የእርቅ፣ የሰላም እና የአንድነት መገለጫ በሆነው ማሽቃሮ ቀጣዩ ጊዜ የፍቅር እና የልማት እንዲሆን ሁሉም የብሔረሰቡ አባት ምርቃት የሚያገኙበት እንደሆነም የአካባቢው የሀገር ሽማግሌዎች ተናግረዋል።
EBC
More Stories
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዳያስፖራው ማህበረሰብ አጀንዳ ማሰባሰብ ጀመረ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት አመት የአስፈፃሚ አካላት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
ማህበረሰቡ በከባድ ዝናብ ምክንያት ከሚከሰቱ አደጋዎች እንዲጠነቀቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ።