በነገው ዕለት የሚከበረውን የሀድያ ብሄር ዘመን መለወጫ በዓል “ያሆዴ” ለማክበር ዝግጅት ተጠናቅቋል፡፡ በዓሉ የሚከበርበት ስፍራ ሀዲይ ነፈራ እንገዶችን ተቀብሎ ለማስተናገድ በሚያስችል ሁኔታ ዝግጁም ሆኗል፡፡ እንዲሁም በ “ያሆዴ” በዓል ባህላዊ እሴት ላይ ያተኮረ የፎቶ አውደ ርዕይና ፌስቲቫል በሆሳዕና ከተማ ተከፍቷል።
EBC
Woreda to World
በነገው ዕለት የሚከበረውን የሀድያ ብሄር ዘመን መለወጫ በዓል “ያሆዴ” ለማክበር ዝግጅት ተጠናቅቋል፡፡ በዓሉ የሚከበርበት ስፍራ ሀዲይ ነፈራ እንገዶችን ተቀብሎ ለማስተናገድ በሚያስችል ሁኔታ ዝግጁም ሆኗል፡፡ እንዲሁም በ “ያሆዴ” በዓል ባህላዊ እሴት ላይ ያተኮረ የፎቶ አውደ ርዕይና ፌስቲቫል በሆሳዕና ከተማ ተከፍቷል።
EBC
More Stories
የ2017ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመስጠት ዝግጅቶች ተጠናቀዋል – የትምህርት ፈተናና ምዘና አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር
የ2017 የፈተና አስተዳደር ስረዓት ዉጤታማ ለማድረግ በየደረጃዉ ያሉ አካላት ቅንጅታዊ አሰራሮችን ማጠናከር ይገባቸዋል ተባለ።
ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ልማትና በኮንስትራክሽን በርካታ የሥራ ዕድል እየፈጠረች ነው።