የማሻ ማረሚያ ተቋም ኃላፊ ኮማንደር ደነቀ እዳሮ በዕለቱ ባደረጉት ንግግር አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ በይቅርታ አሰጣጥና አፈጻጸም ሥነ- አዋጅ ቁጥር 30/2016 እንዲሁም የይቅርታ ቦርድ መመሪያ አፈጻጸም ቁጥር 1/2016 መሠረተል ከ268 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ አገኝተዋል ብለዋል።
የሸካ ዞን ፍትህ መምሪያ ኃላፊ አቶ ዳንኤል አድራሮ ይቅርታ ለተደረገላቸው ታራሚዎች ባስተላለፉት መልዕክት ማረሚያ ተቋም ስራው ማረምና ማነጽ መሆኑን ገልጸው በማረሚያ ቆይታቸው ጥሩ ስነ _ ምግበር ያሳዩትን መንግስት በይቅርታ መፍታቱን በቀጣይም አጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል ።
More Stories
የአየር ጠባይ ትንበያ መረጃ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌት በታቀደው መሠረት እንዲከናወን ድርሻውን ተውጥቷል – ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር)
መጪው የበጋ የአየር ጠባይ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በሚኖርባቸው አካባቢዎች በደረሱ ሰብሎች ላይ ተጽዕኖ ሊያደርስ ይችላል ተባለ።
የወባ መከላከያ ክትባት በሽታውን ለማጥፋት በማለም ለተጀመረው ርብርብ ትልቅ እገዛ ያደርጋል አሉ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ።