የማሻ ማረሚያ ተቋም ኃላፊ ኮማንደር ደነቀ እዳሮ በዕለቱ ባደረጉት ንግግር አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ በይቅርታ አሰጣጥና አፈጻጸም ሥነ- አዋጅ ቁጥር 30/2016 እንዲሁም የይቅርታ ቦርድ መመሪያ አፈጻጸም ቁጥር 1/2016 መሠረተል ከ268 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ አገኝተዋል ብለዋል።
የሸካ ዞን ፍትህ መምሪያ ኃላፊ አቶ ዳንኤል አድራሮ ይቅርታ ለተደረገላቸው ታራሚዎች ባስተላለፉት መልዕክት ማረሚያ ተቋም ስራው ማረምና ማነጽ መሆኑን ገልጸው በማረሚያ ቆይታቸው ጥሩ ስነ _ ምግበር ያሳዩትን መንግስት በይቅርታ መፍታቱን በቀጣይም አጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል ።
More Stories
ዜጎች በመልዕክት መላላኪያ አማራጮች በሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡-የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር
በሸካ ዞን አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ እና የህግ የበላይነትን ለማስከበር ያለመ ዞናዊ የፀጥታ ግብረ ኃይል የምክክር መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሄደ
ክልላዊ የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ ተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል።