ዛሬ የሀገራችን የሉዓላዊነት የክብር ከፍታ ሳይዛነፍ እንዲጠበቅ ላደረጉ ዜጎች ከፍ ያለ ክብር ለመስጠት በተዘጋጀ ኤግዚቢሽንና የፓናል ውይይት ተገኝተናል፡፡
ይህ ቀን የትናንት መስዋዕትነትን መዘከሪያ ብቻ ሳይሆን ዛሬ ላለችውና ነገ ፀንታ ለምትኖረው ኢትዮጵያም ሁለንተናዊ ሉዓላዊነት ለማስከበር ለሚተጉ ዜጎች ጭምር የተሰናዳ መዘክር ነው።
የዚህ ትውልድ አባል የሆን እኛ፣ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ሉዓላዊነት ሲሉ ዋጋ የከፈሉ ውድ ኢትዮጵያውያን ዕዳ አለብን፡፡
በመሆኑም ይህንን ዕዳ ዘመኑ በሚጠይቀው ልክ ለመክፈልና የተረከብነውን አደራ ለመወጣት ቁርጠኝነታችንን በተግባር ማሳየት ይገባናል፡፡“
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
More Stories
እንግሊዝን ያስቆጣው የኢራን ጥቃት
በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ በሌማት ትሩፋት መርሐግብር የተሠማሩ ወጣቶች ተጠቃሚ እየሆኑ መምጣቸው ተገለጸ።
ኢራን ላይ እየተካሄደ የሚገኘው ወታደራዊ ዘመቻ …