የሰላም ሚኒስቴር ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የ7ኛው ሀገር አቀፍ የሰላምና ፀጥታ ምክክር መድረክ በሆሳዕና ከተማ መካሄድ ጀምሯል።በሰላም ሚኒስቴር የ2016 በጀት ዓመት ሀገር አቀፍ የሰላም ግንባታና በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ዘርፎች የተከናወኑ ተግባራት ላይ በመድረኩ ውይይት እንደሚደረግ ተመላክቷል።በፌዴራሊዝም፣ በመንግስታት ግንኙነትና በግጭት አስተዳደር ዙሪያ የተከናወኑ ተግባራት ሪፖርት ቀርቦ ምክክር እንደሚደረግበትም ተጠቁሟል።
EBC
More Stories
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዳያስፖራው ማህበረሰብ አጀንዳ ማሰባሰብ ጀመረ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት አመት የአስፈፃሚ አካላት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
ማህበረሰቡ በከባድ ዝናብ ምክንያት ከሚከሰቱ አደጋዎች እንዲጠነቀቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ።