ቅዳሜ እለት በፈረንሳይ በፖሊስ ቁጥጥር ሰር ውሎ የነበረው ፓቨል ፈረንሳይን ለቆ እንዳይወጣ እግድ ተጥሎበታልፈረንሳይ በቴሌግራም ማህበራዊ ትስስር ገጽ መስራች እና ዋና ስራ አስፈጻሚ ፓቭል ዱሮቭ ላይ ክስ መሰርታለች፡፡ከ900 ሚሊየን በላይ ተጠቃሚዎች ያሉት ቴሌግራም የተደራጁ ወንጀሎችን ለማከናውን ውሏል በሚል ፖሊስ ምርመራ እንዲያደርግ የሀገሪቱ ፍርድ ቤት ፈቃድ ሰጥቷል፡፡ባሰለፍነው ቅዳሜ ከፓሪስ ወጣ ብሎ በሚገኝ ኤርፖርት በቁጥጥር ስር የዋለው ፓቨል በአምስት ሚሊየን ዮሮ ዋስትና ከተለቀቀ በኋላ ፈረንሳይን ለቆ እንዳይወጣ እግድ ተጥሎበታል፡፡
Al-Ain
More Stories
መንግስት በፈጠራና ክህሎት ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲ ከመከላከልባሻገር አክሞ መዳንን መሰረት ያደረገ ስራን መስራት እንደሚገባ ተገለፀ።
በኢራን ወደብ በደረሰ ፍንዳታ 25 ሰዎች ህይወታቸው አለፈ