ቅዳሜ እለት በፈረንሳይ በፖሊስ ቁጥጥር ሰር ውሎ የነበረው ፓቨል ፈረንሳይን ለቆ እንዳይወጣ እግድ ተጥሎበታልፈረንሳይ በቴሌግራም ማህበራዊ ትስስር ገጽ መስራች እና ዋና ስራ አስፈጻሚ ፓቭል ዱሮቭ ላይ ክስ መሰርታለች፡፡ከ900 ሚሊየን በላይ ተጠቃሚዎች ያሉት ቴሌግራም የተደራጁ ወንጀሎችን ለማከናውን ውሏል በሚል ፖሊስ ምርመራ እንዲያደርግ የሀገሪቱ ፍርድ ቤት ፈቃድ ሰጥቷል፡፡ባሰለፍነው ቅዳሜ ከፓሪስ ወጣ ብሎ በሚገኝ ኤርፖርት በቁጥጥር ስር የዋለው ፓቨል በአምስት ሚሊየን ዮሮ ዋስትና ከተለቀቀ በኋላ ፈረንሳይን ለቆ እንዳይወጣ እግድ ተጥሎበታል፡፡
Al-Ain
More Stories
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዳያስፖራው ማህበረሰብ አጀንዳ ማሰባሰብ ጀመረ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት አመት የአስፈፃሚ አካላት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
ማህበረሰቡ በከባድ ዝናብ ምክንያት ከሚከሰቱ አደጋዎች እንዲጠነቀቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ።