ዋሽንግተን በዚህ ጦርነት ዋነኛ የኬቭ አጋር በመሆን ወታደራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ድጋፎችን እያደረገች ዘልቃለችዘለንስኪ ጦርነቱን ሊያስቆም ይችላል ያሉትን የሰላም እቅድ ለአሜሪካ ሊያቀርቡ ነው።የዩክሬኑ ፕሬዝደንት ቮልደሚር ዘለንስኪ ከሩሲያ ጋር እየተደረገ የሚገኝውን ጦርነት ሊያስቆም ይችላል ያሉትን እቅድ ለአሜሪካ እንደሚያቀርቡ አስታወቁ፡፡እቅዱ ለአሁናዊው የአሜሪካ ፕሬዝደንት ጆ ባይደን እና ለ2024ቱ ፕሬዝዳንታዊ እጩዎች ካማላ ሃሪስ እንዲሁም ዶናልድ ትራምፕ የሚቀርብ ይሆናል ነው የተባለው፡፡
Al-Ain
More Stories
በኢራን ወደብ በደረሰ ፍንዳታ 25 ሰዎች ህይወታቸው አለፈ
ሩሲያ በዩክሬን የኢነርጂ መሰረተ ልማት ተቋማት ላይ የምትፈጽመውን ጥቃት ለማቆም ተስማማች
አሜሪካ በየመን የሀውቲ ታጣቂዎች ላይ አዲስ የአየር ጥቃት መፈጸሟ ተገለጸ