በአጽንኦት ገልጸዋል፡፡አየር መንገዱ በደንበኞች የሚነሱትን ቅሬታዎችን ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል ዴስክ በሁሉም ተርሚናሎች ውስጥ ማቋቋሙን ጠቁመው÷ ደንበኞች ቅሬታና ችግር ካጋጠማቸው በቅሬታ ማቅረቢያ ዴስኮቹ ማመልከት እንደሚችሉ አስረድተዋል።በቀጣይም አየር መንገዱ ለደንበኞች ደኅንነትና ምቾት ቅድሚያ ሰጥቶ የሚሰራ መሆኑን በማንሳት÷ በተለይ የመገናኛ ብዙኃን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉዳይ ላይ ትክክለኛ መረጃ በመስጠት እንዲሠሩ ጠይቀዋል፡፡የመገናኛ ብዙኃን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በግለሰቦች ደረጃ በማኅበራዊ ሚዲያ የሚነዙ የሥም የማጥፋት ዘመቻዎችን በማጋለጥ የሚዲያ አካላት ከአየር መንገዱ ጋር እንዲሰሩም ጥሪ አቅርበዋል።
FBC
More Stories
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዳያስፖራው ማህበረሰብ አጀንዳ ማሰባሰብ ጀመረ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት አመት የአስፈፃሚ አካላት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
ማህበረሰቡ በከባድ ዝናብ ምክንያት ከሚከሰቱ አደጋዎች እንዲጠነቀቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ።