ሰላማዊት ካሳ በአንድ ጀንበር 600 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል መርሐ ግብር ከማለዳው 12 ሰአት ጀምሮ አሁን መግለጫው እስከተሰጠበት ሰአት ድረስ 594 ሚሊዮን ችግኝ በመላው አገሪቱ መተከሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ አስታውቀዋል።በአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል መርሐ ግብር በሁሉም የኢትዮጵያ ክፍሎች እየተካሄደ ይገኛል።የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴዔታ ሰላማዊት ካሳ በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እስካሁን ድረስ 594 ሚሊየን ችግኝ መተከሉን ገልጸዋል
EBC
More Stories
ባለፉት ሦስት ዓመታት ለሰብዓዊ ድጋፍ በሚል የገባ ስንዴ የለም – አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር)
በገጠሩ የሀገሪቱ አካባቢዎች መንግስት የሚዘረጋቸውን የተለያዩ ኢንሸቲቦችን ቀድሞና ፈጥኖ ተግባራዊ ከማድረግ አንፃር የተሻሉ አፈጻጸሞች መታየታቸው ተገለፀ ።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ6 ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፈ