በውይይቱ ላይ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኧርቪን ማሲንጋም ተገኝተዋል። የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በውይይቱ ወቅት በኢትዮጵያ መንግሥት የኢኮኖሚ ፖሊሲ እና ስትራቴጂ ዙሪያ ገለፃ አድርገዋል። ውይይቱ በኢትዮጵያ የአሜሪካ የንግድ ምክር ቤት አባላት ከኢትዮጵያ አቻዎቻቸው ጋር መስተጋብር እንዲፈጥሩ ያስቻለ መሆኑን ከገንዘብ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
EBC
Woreda to World
በውይይቱ ላይ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኧርቪን ማሲንጋም ተገኝተዋል። የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በውይይቱ ወቅት በኢትዮጵያ መንግሥት የኢኮኖሚ ፖሊሲ እና ስትራቴጂ ዙሪያ ገለፃ አድርገዋል። ውይይቱ በኢትዮጵያ የአሜሪካ የንግድ ምክር ቤት አባላት ከኢትዮጵያ አቻዎቻቸው ጋር መስተጋብር እንዲፈጥሩ ያስቻለ መሆኑን ከገንዘብ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
EBC
More Stories
መንግስት በፈጠራና ክህሎት ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲ ከመከላከልባሻገር አክሞ መዳንን መሰረት ያደረገ ስራን መስራት እንደሚገባ ተገለፀ።
በኢራን ወደብ በደረሰ ፍንዳታ 25 ሰዎች ህይወታቸው አለፈ