የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን በፓሪሱ ኦሊምፒክ በማራቶን ውድድር ለሀገሩ የወርቅ ሜዳሊያ ላስገኘው አትሌት ታምራት ቶላ የኮማንደርነት ማዕረግ ሰጥቷል፡፡በተመሳሳይ ለአትሌት ትግስት አሰፋ የምክትል ኮማንደርነት፣ ለአትሌት ለሜቻ ግርማ የዋና ኢንስፔክተር፣ ለአትሌት ሲሳይ ለማ የዋና ኢንስፔክተር ማእረግ መስጠቱ ታውቋል።
FBC
Woreda to World
የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን በፓሪሱ ኦሊምፒክ በማራቶን ውድድር ለሀገሩ የወርቅ ሜዳሊያ ላስገኘው አትሌት ታምራት ቶላ የኮማንደርነት ማዕረግ ሰጥቷል፡፡በተመሳሳይ ለአትሌት ትግስት አሰፋ የምክትል ኮማንደርነት፣ ለአትሌት ለሜቻ ግርማ የዋና ኢንስፔክተር፣ ለአትሌት ሲሳይ ለማ የዋና ኢንስፔክተር ማእረግ መስጠቱ ታውቋል።
FBC
More Stories
ባለፉት ሦስት ዓመታት ለሰብዓዊ ድጋፍ በሚል የገባ ስንዴ የለም – አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር)
በገጠሩ የሀገሪቱ አካባቢዎች መንግስት የሚዘረጋቸውን የተለያዩ ኢንሸቲቦችን ቀድሞና ፈጥኖ ተግባራዊ ከማድረግ አንፃር የተሻሉ አፈጻጸሞች መታየታቸው ተገለፀ ።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ6 ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፈ