ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ በሚገኘው ታዋቂ የባህር ዳርቻ ላይ በደረሰው አሰቃቂ የሽብር ጥቃት በሰው ህይወት መጥፋት እና በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሃዘን ገልፀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት የሃዘን መግለጫ፤ በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ሀሳባችን በጥቃቱ ጉዳት ከደረሰባቸው ወገኖች፣ ቤተሰቦቻቸው እና ከሶማሊያ ህዝብ ጋር ነው ብለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሞቃዲሾ የባህር ዳርቻ በደረሰው የሽብር ጥቃት በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሃዘን ገለፁ

More Stories
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዳያስፖራው ማህበረሰብ አጀንዳ ማሰባሰብ ጀመረ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት አመት የአስፈፃሚ አካላት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
ማህበረሰቡ በከባድ ዝናብ ምክንያት ከሚከሰቱ አደጋዎች እንዲጠነቀቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ።