የሁለተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በዛሬው ዕለት መሰጠት ጀምሯል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ባወጣው መርሃ ግብር መሰረት የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ከዛሬ ጀምሮ እስከ ሃምሌ 11 ቀን 2016 ዓ.ም ባሉት ተከታታይ ቀናት ፈተናውን እንደሚወስዱ ተገልጿል፡፡ ተማሪዎች ፈተናውን እየወሰዱ የሚገኙት በበይነ መረብ (Online) እና በወረቀት መሆኑም ተጠቅሷል።
EBC
More Stories
እንግሊዝን ያስቆጣው የኢራን ጥቃት
በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ በሌማት ትሩፋት መርሐግብር የተሠማሩ ወጣቶች ተጠቃሚ እየሆኑ መምጣቸው ተገለጸ።
ኢራን ላይ እየተካሄደ የሚገኘው ወታደራዊ ዘመቻ …