ፖርቹጋላዊ የእግር ኳስ ተጫዋች ሉዊስ ናኒ ለመቻል ስፖርት ክለብ እንኳን ለ80ኛ ዓመት የምስረታ ክብረበዓል እንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፏል። የቀድሞው የፖርቹጋል ኮከብ መቻል ስፖርት ክለብ ወደፊትም የጀግኖች ስፖርተኞች መፍሪያ መሆኑን ይቀጥላል ነው ያለው። መቻል በሀገሪቱ ስፖርት ታሪክ ያበረከተዉ አስተዋጽኦ እና ተተኪዎችን ለማፍራት እየሰራ ያለውን ድንቅ ስራ ማየትና መረዳት በመቻሉ መደነቁንም በማህበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል።
EBC
More Stories
ትዕግስት አሰፋ በዓለም አቀፉ የድንቃ ድንቅ መዝገብ እውቅና ተሰጣት
ኢትዮጵያ በፊፋ ደረጃ 147ኛ ሆናለች
ኬቨን ዲብሮይን በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ማንቼስተር ሲቲን እንደሚለቅ ተረጋገጠ