ፖርቹጋላዊ የእግር ኳስ ተጫዋች ሉዊስ ናኒ ለመቻል ስፖርት ክለብ እንኳን ለ80ኛ ዓመት የምስረታ ክብረበዓል እንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፏል። የቀድሞው የፖርቹጋል ኮከብ መቻል ስፖርት ክለብ ወደፊትም የጀግኖች ስፖርተኞች መፍሪያ መሆኑን ይቀጥላል ነው ያለው። መቻል በሀገሪቱ ስፖርት ታሪክ ያበረከተዉ አስተዋጽኦ እና ተተኪዎችን ለማፍራት እየሰራ ያለውን ድንቅ ስራ ማየትና መረዳት በመቻሉ መደነቁንም በማህበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል።
EBC
More Stories
የ2026 የካራባኦ ዋንጫ ፍፃሜ …
ሴኔጋል የአፍሪካ ዋንጫ ሻምፒዮንነቷ እንዲሰረዝ መወሰኑ አሳፋሪ ነው፡- የካፍ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ኦጉስቲን ሴንግሆር
ቦርንማውዝ ከ ማንችስተር ዩናይትድ