የቻይና እና የሩሲያ የባህር ኃይሎች የጋራ ወታደራዊ ልምምድ ማድረግ መጀመራቸው ተነግሯል።ቻይና እና ሩሲያ በደቡብ ቻይና ዣንጂያንግ ከተማ አቅራቢያ በሚገኝ በውሃ እና በአየር ክልል ላይ የጋራ የባህር ሀይል ልምምዶችን እያደረጉ መሆኑን ትናንት አርብ አስታውቀዋል።“የጋራ ባህር-2024” በሚል መጠሪያ የተሰጠው ልምምዱ በሐምሌ ወር መጀመሪያ ላይ የተጀመረ ሲሆን እስከ ወሩ አጋማሽ ድረስ እንደሚቆይ የቻይና መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
Al-Ain
More Stories
ትራምፕ ቲክ ቶክን የሚገዙ የአሜሪካ ባለሀብቶች ማግኘታቸውን ገለፁ
ሩሲያ እና ህንድ በጦር መሳሪያ አቅርቦት ላይ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ እንደሚሰሩ አስታወቁ፡፡
ኢራን በእስራኤል ጥቃት የተገደሉባት የኒውክሌር ሳይንቲስቶች ቁጥር 10 ደረሰ