የቻይና እና የሩሲያ የባህር ኃይሎች የጋራ ወታደራዊ ልምምድ ማድረግ መጀመራቸው ተነግሯል።ቻይና እና ሩሲያ በደቡብ ቻይና ዣንጂያንግ ከተማ አቅራቢያ በሚገኝ በውሃ እና በአየር ክልል ላይ የጋራ የባህር ሀይል ልምምዶችን እያደረጉ መሆኑን ትናንት አርብ አስታውቀዋል።“የጋራ ባህር-2024” በሚል መጠሪያ የተሰጠው ልምምዱ በሐምሌ ወር መጀመሪያ ላይ የተጀመረ ሲሆን እስከ ወሩ አጋማሽ ድረስ እንደሚቆይ የቻይና መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
Al-Ain
More Stories
በኢራን ወደብ በደረሰ ፍንዳታ 25 ሰዎች ህይወታቸው አለፈ
ሩሲያ በዩክሬን የኢነርጂ መሰረተ ልማት ተቋማት ላይ የምትፈጽመውን ጥቃት ለማቆም ተስማማች
አሜሪካ በየመን የሀውቲ ታጣቂዎች ላይ አዲስ የአየር ጥቃት መፈጸሟ ተገለጸ