ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ አስመራ ሲደርሱ የኤርትራው አቻቸው ኢሳያስ አፈወርቂ አቀባበል እንዳደረጉላቸው የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገብረመስቀል አስታውቀዋል።ፕሬዝዳንቱ ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የወደብ ስምምነት ከፈረመች ወዲህ በአስመራ ጉብኝት ሲያደርጉ የዛሬው ለሁለተኛ ጊዜ ነው።ሁለቱ መሪዎች የሞቃዲሾ እና አስመራ የሁለትዮሽ ትብብርን በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ ተብሏል።
Al-Ain
More Stories
የአውሮፓ ህብረት ያወጣቸውን ደንቦች መሠረት በማድረግ የግብርና ምርቶች ከደን ጭፍጨፋ ነፃ ሆነው እንዲመረቱ ከማድረግ አንፃር የግብርና ባለሙያዎች ሚና የጎላ እንደሆነ ተገለፀ ።
ትራምፕ ቲክ ቶክን የሚገዙ የአሜሪካ ባለሀብቶች ማግኘታቸውን ገለፁ
ሩሲያ እና ህንድ በጦር መሳሪያ አቅርቦት ላይ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ እንደሚሰሩ አስታወቁ፡፡