ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ አስመራ ሲደርሱ የኤርትራው አቻቸው ኢሳያስ አፈወርቂ አቀባበል እንዳደረጉላቸው የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገብረመስቀል አስታውቀዋል።ፕሬዝዳንቱ ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የወደብ ስምምነት ከፈረመች ወዲህ በአስመራ ጉብኝት ሲያደርጉ የዛሬው ለሁለተኛ ጊዜ ነው።ሁለቱ መሪዎች የሞቃዲሾ እና አስመራ የሁለትዮሽ ትብብርን በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ ተብሏል።
Al-Ain
More Stories
እየተጠናከረ የመጣው የብሪክስ ሀገራት ግንኙነት…
አሜሪካ ሶሪያን አጠቃች
የሩሲያ ጦር በፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን መኖሪያ ቤት ላይ ተፈጽሟል ላለው ጥቃት አፀፋ በዩክሬን ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት መፈጸሙን አስታውቋል።