በምርቃት ሥነ ሥርዓቱ ላይ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዚዳንት ሣሕለ ወርቅ ዘውዴ፣ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል፣ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር እና የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል፣ አምባሳደሮች እና ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል።የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ዘንድሮ በአራት የማስተርስ ድግሪ ፕሮግራሞች እጩዎችን ያስመረቀ ሲሆን፤ በሥነ-ወንጀል እና የወንጀል ፍትህ፣ በሰላም እና የህዝብ ደህንነት ጥናት፣ በአስተዳደር እና የለውጥ አመራር፣ በደህንነት ዘርፍ አስተዳደር እና በሌሎች የትምህርት መስኮች ከ400 በላይ የፖሊስ መኮንኖች እና እጩ መኮንኖችን እያስመረቀ ነው።
EBC
More Stories
በቀጣይ 90 ቀናት የተቀመጡ ዕቅዶችን በውጤታማነት በመፈጸም እመርታዊ ውጤት ለማስመዝገብ ርብርብ ማድረግ ይኖርብናል፦አቶ ፍቅሬ አማን
ምክር ቤቶች የህዝቡ ሁለተናዊ ተጠቃሚነት እንድረጋጥ ድርሻቸው የጎላ በመሆኑ የድጋፍና ክትትል ስራዎችን ማጠናከር እንደምያስፈልግ ተጠቆመ ።
ኢትዮጵያ ስደተኞችን ተቀብላ በማስተናገድ እያከናወነች ያለው ተግባር የሚደነቅ ነው