በምርቃት ሥነ ሥርዓቱ ላይ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዚዳንት ሣሕለ ወርቅ ዘውዴ፣ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል፣ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር እና የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል፣ አምባሳደሮች እና ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል።የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ዘንድሮ በአራት የማስተርስ ድግሪ ፕሮግራሞች እጩዎችን ያስመረቀ ሲሆን፤ በሥነ-ወንጀል እና የወንጀል ፍትህ፣ በሰላም እና የህዝብ ደህንነት ጥናት፣ በአስተዳደር እና የለውጥ አመራር፣ በደህንነት ዘርፍ አስተዳደር እና በሌሎች የትምህርት መስኮች ከ400 በላይ የፖሊስ መኮንኖች እና እጩ መኮንኖችን እያስመረቀ ነው።
EBC
More Stories
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዳያስፖራው ማህበረሰብ አጀንዳ ማሰባሰብ ጀመረ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት አመት የአስፈፃሚ አካላት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
ማህበረሰቡ በከባድ ዝናብ ምክንያት ከሚከሰቱ አደጋዎች እንዲጠነቀቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ።