የመስክ የባዮቴክ ኩባንያ የ30 አመት እድሜ ባለው ግለሰብ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ቺፕስ የገጠመው ባለው ጥር ወር ነበር
ኤፍዲኤ ሁለተኛው የቺፕስ መቅበር ሙከራ እንዲደረግ ፍቃድ መስጠቱ ተገልጿል
በሰው አእምሮ ውስጥ የሚቀበሩ ቺፕሶች ወደፊት የእጅ ስልኮችን ሊተኩ አንደሚችሉ ኢሎን መስክ ገለጸ።
የአሜሪካዊው ቢሊየነር ኢሎን መስክ የሆነው የባዮ ቴክኖሎጂ ኩባንያ ኒውራሊንክ ባለፈው ጥር ወር የመጀመሪያውን ችፕስ በሰው አእምሮ ውስጥ የቀበረ ሲሆን አሁን ደግሞ ለሁለተኛ ሙኩራ እየተዘጋጀ ነው።
Al-Ain
More Stories
የአውሮፓ ህብረት ያወጣቸውን ደንቦች መሠረት በማድረግ የግብርና ምርቶች ከደን ጭፍጨፋ ነፃ ሆነው እንዲመረቱ ከማድረግ አንፃር የግብርና ባለሙያዎች ሚና የጎላ እንደሆነ ተገለፀ ።
ትራምፕ ቲክ ቶክን የሚገዙ የአሜሪካ ባለሀብቶች ማግኘታቸውን ገለፁ
ሩሲያ እና ህንድ በጦር መሳሪያ አቅርቦት ላይ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ እንደሚሰሩ አስታወቁ፡፡