ፖሊስ በህይወት የተረፉ ሰዎችን ለመታደግ ጥረት እየተደረገ መሆኑንና የአደጋውን መንስኤ እያጣራ መሆኑን አስታውቋልበህንድ በደረሰ የባቡር ግጭት አደጋ እስካሁን የ13 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 30 ሰዎች ደግሞ ጉዳት እንደደረሰባቸው ተነግሯል።አደጋው የደረሰው የመንገደኞች እና እቃ ጫኝ ባቡሮች በመጋጨታቸው እንደሆነ የገለጸው የአካባቢው ፖሊስ የአደጋውን መንስኤ እያጣራሁ ነው ብሏል።በምስራቅ ህንድ ዌስት ቤንጋል ክልል የደረሰውን አደጋ ተከትሎ የነፍስ አድን ሰራተኞች በሕይወት የተረፉ ሰዎችን በማፈላለግ ላይ ይገኛሉ።
በህንድ ሁለት ባቡሮች ተጋጭተው የ13 ሰዎች ህይወት አለፈ
More Stories
የአውሮፓ ህብረት ያወጣቸውን ደንቦች መሠረት በማድረግ የግብርና ምርቶች ከደን ጭፍጨፋ ነፃ ሆነው እንዲመረቱ ከማድረግ አንፃር የግብርና ባለሙያዎች ሚና የጎላ እንደሆነ ተገለፀ ።
ትራምፕ ቲክ ቶክን የሚገዙ የአሜሪካ ባለሀብቶች ማግኘታቸውን ገለፁ
ሩሲያ እና ህንድ በጦር መሳሪያ አቅርቦት ላይ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ እንደሚሰሩ አስታወቁ፡፡