በዚህ ዓመት እንደ ክልል 1ነጥብ 8 ሚሊየን ሄክታር መሬት በበቆሎ ለመሸፈን አቅደን በመስራት ላይ እንገኛለን ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡
ከዚህ ውስጥ ሁለቱ የጉጂ ዞኖች ከዓመቱ የክልሉ የበቆሎ እርሻ ዕቅድ 17 በመቶ ወይም 300 ሺህ ሄክታር ገደማ ድርሻ አላቸው ሲሉ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፈርዋል።
በሁለቱ የጉጂ ዞኖች እስካሁን 280 ሺህ ሄክታር ወይም 94 በመቶ መሬት በበቆሎ የተሸፈነ ሲሆን÷ እንደክልል ያለው አፈጻጸምም 1 ነጥብ 7 ሚሊየን ሄክታር መሬት ወይም 95 በመቶ ደርሷል ብለዋል።
FBC
More Stories
የአየር ጠባይ ትንበያ መረጃ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌት በታቀደው መሠረት እንዲከናወን ድርሻውን ተውጥቷል – ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር)
መጪው የበጋ የአየር ጠባይ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በሚኖርባቸው አካባቢዎች በደረሱ ሰብሎች ላይ ተጽዕኖ ሊያደርስ ይችላል ተባለ።
የወባ መከላከያ ክትባት በሽታውን ለማጥፋት በማለም ለተጀመረው ርብርብ ትልቅ እገዛ ያደርጋል አሉ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ።