በዚህ ዓመት እንደ ክልል 1ነጥብ 8 ሚሊየን ሄክታር መሬት በበቆሎ ለመሸፈን አቅደን በመስራት ላይ እንገኛለን ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡
ከዚህ ውስጥ ሁለቱ የጉጂ ዞኖች ከዓመቱ የክልሉ የበቆሎ እርሻ ዕቅድ 17 በመቶ ወይም 300 ሺህ ሄክታር ገደማ ድርሻ አላቸው ሲሉ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፈርዋል።
በሁለቱ የጉጂ ዞኖች እስካሁን 280 ሺህ ሄክታር ወይም 94 በመቶ መሬት በበቆሎ የተሸፈነ ሲሆን÷ እንደክልል ያለው አፈጻጸምም 1 ነጥብ 7 ሚሊየን ሄክታር መሬት ወይም 95 በመቶ ደርሷል ብለዋል።
FBC
More Stories
ዜጎች በመልዕክት መላላኪያ አማራጮች በሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡-የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር
በሸካ ዞን አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ እና የህግ የበላይነትን ለማስከበር ያለመ ዞናዊ የፀጥታ ግብረ ኃይል የምክክር መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሄደ
ክልላዊ የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ ተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል።