በአለም አቀፍ ደረጃ 140 ሚሊየን ሰዎች ቤታቸውን ጎዳና አድርገዋል
ቀዳሚ ገፅዜናአስተያየትፖለቲካኢኮኖሚማህበራዊልዩልዩስፖርትየመረጃ ሳጥንተመልከትፖለቲካበርካታ የጎዳና ተዳዳሪዎች ያሉባቸው 10 የአፍሪካ ሀገራትበአለም አቀፍ ደረጃ 140 ሚሊየን ሰዎች ቤታቸውን ጎዳና አድርገዋልአል-ዐይን 2024/6/1 16:37 GMTየጎዳና ተዳዳሪዎች በአፍሪካበአፍሪካ ናይጄሪያ 24 ሚሊየን የጎዳና ተዳዳሪዎች መገኛ በመሆን ቀዳሚዋ ናትበተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ ምክንያቶች መኖርያቸውን ጎዳና ላይ ያደረጉ ሰዎች ቁጥር በአለም አቀፍ ደረጃ 140 ሚሊየንን ተሻግሯል፡፡የከተሞች መስፋፋት እና ስራ አጥነት፣ የቤተሰብ ሁኔታ፣ የህዝብ ቁጥር መጨመር፣ የኑሮ ውድነት እና ድህነት ሰዎች ወደ ጎዳና እንዲወጡ ከሚያስገድዱ ምክንያቶች መካከል ይጠቀሳሉ፡፡በተጨማሪም በፖለቲካዊ ምክንያቶች ለዚህ ችግር የሚዳረጉ ዜጎች ቁጥርም ቀላል እንዳልሆነ ይነገራል፡፡ናይጄሪያ 24 ሚሊየን የጎዳና ተዳዳሪዎችን በመያዝ ቀዳሚዋ ስትሆን ግብጽ በ12 ሚልየን ትከተላታለች።በሚልየን የሚቆጠሩ ጎዳና ተዳዳሪዎች ያሉባቸው ሀገራት እንዳሉ ሁሉ አንድም የጎዳና ተዳዳሪ የሌለባቸው ጥቂት ሀገራትንም መጥቀስ ይቻላል፡፡ጆርዳን፣ ቡታን፣እና ቫቲካን ሲቲ ከነዚህ መካከል ተጠቃሽ ናቸው፡፡በአፍሪካ ከፍተኛ የጎዳና ተዳዳሪ ቁጥር ያለባቸው 10 ሀገራት የትኞቹ ናቸው? ይመልከቱ።

Al-Ain
More Stories
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዳያስፖራው ማህበረሰብ አጀንዳ ማሰባሰብ ጀመረ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት አመት የአስፈፃሚ አካላት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
ማህበረሰቡ በከባድ ዝናብ ምክንያት ከሚከሰቱ አደጋዎች እንዲጠነቀቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ።