የሚቀረፁ አጀንዳዎች የሴቶችን ጥያቄ ያካተቱ መሆን እንዳለባቸው በሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ከጥምረት ለሴቶች ድምፅ ጽሕፈት ቤት ተሳታፊ የሆኑት እየሩሳሌም ሰለሞን ተናገሩ።የማህበሩ ዋና ዓላማ ሴቶች በበቂ ሁኔታ በምክክሩ እንዲሳተፉ ማድረግ መሆኑንም ነው የገለፁት።ሴቶች በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች በተለይም በፖለቲካው በበቂ ሁኔታ እና ቁጥር እንዲሳተፉ የተመቻቹ ሁኔታዎች አናሳ መሆናቸውንም ተናግረዋል።ተቋሙ በተለያዩ ክልሎች ያሉ ሴቶች ወደ ጠረጴዛ እንዲመጡ ማድረግ ቀዳሚ ስራው እንደሆነ እየሩሳሌም ተናግረዋል።
EBC
More Stories
በቀጣይ 90 ቀናት የተቀመጡ ዕቅዶችን በውጤታማነት በመፈጸም እመርታዊ ውጤት ለማስመዝገብ ርብርብ ማድረግ ይኖርብናል፦አቶ ፍቅሬ አማን
ምክር ቤቶች የህዝቡ ሁለተናዊ ተጠቃሚነት እንድረጋጥ ድርሻቸው የጎላ በመሆኑ የድጋፍና ክትትል ስራዎችን ማጠናከር እንደምያስፈልግ ተጠቆመ ።
ኢትዮጵያ ስደተኞችን ተቀብላ በማስተናገድ እያከናወነች ያለው ተግባር የሚደነቅ ነው