የሩሲያ ባለስጣናት ዩክሬን በሩሲያ ከተሞች እና የነዳጅ መሰረተልማቶች ላይ በምትፈጽማቸው ጥቃቶች ትግስታቸው እያለቀ መሆኑን እየተናገሩ ነው
ፑቲን ምዕራባውያን ዩክሬን ሩሲያን በሚሳይል እንድትመታ በመፍቀድ “በእሳት እንዳይጫወቱ” አስጠነቀቁ።
የሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን በአውሮፓ የሚገኙ የኔቶ አባላት ዩክሬን ከምዕራባውያን ባገኘችው መሳሪያ ተጠቅማ ሩሲያ ውስጥ ዘልቃ ጥቃት እንድታደርስ በመፍቀድ በእሳት እንዳይጫወቱ ምዕራባውያንን በትናትናው አስጠንቅቀዋል።
Al-Ain
More Stories
የአውሮፓ ህብረት ያወጣቸውን ደንቦች መሠረት በማድረግ የግብርና ምርቶች ከደን ጭፍጨፋ ነፃ ሆነው እንዲመረቱ ከማድረግ አንፃር የግብርና ባለሙያዎች ሚና የጎላ እንደሆነ ተገለፀ ።
ትራምፕ ቲክ ቶክን የሚገዙ የአሜሪካ ባለሀብቶች ማግኘታቸውን ገለፁ
ሩሲያ እና ህንድ በጦር መሳሪያ አቅርቦት ላይ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ እንደሚሰሩ አስታወቁ፡፡