የኢትዮጵያ አየር መንገድ 1 ሺህ 445ኛውን የሐጅ ጉዞ በስኬት ለማካሄድ የሚያስችለውን ልዩ ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡ይህ ልዩ ዝግጅት ለተከታታይ ዓመታት የተደረገ መሆኑን የአየር መንገዱ መረጃ አመላክቷል፡፡የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ ማለትም ጂዳ፣ መዲና፣ ሪያድ እና ደማም ከተሞች በሣምንት 35 የመንገደኛ በረራ እያደረገ እንደሚገኝም ነው ያስታወቀው፡፡በተጨማሪም ሥድስት የጭነት በረራ የሚያደርግ መሆኑን ገልጿል፡፡
FBC
More Stories
የአየር ጠባይ ትንበያ መረጃ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌት በታቀደው መሠረት እንዲከናወን ድርሻውን ተውጥቷል – ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር)
መጪው የበጋ የአየር ጠባይ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በሚኖርባቸው አካባቢዎች በደረሱ ሰብሎች ላይ ተጽዕኖ ሊያደርስ ይችላል ተባለ።
የወባ መከላከያ ክትባት በሽታውን ለማጥፋት በማለም ለተጀመረው ርብርብ ትልቅ እገዛ ያደርጋል አሉ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ።