የኢትዮጵያ አየር መንገድ 1 ሺህ 445ኛውን የሐጅ ጉዞ በስኬት ለማካሄድ የሚያስችለውን ልዩ ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡ይህ ልዩ ዝግጅት ለተከታታይ ዓመታት የተደረገ መሆኑን የአየር መንገዱ መረጃ አመላክቷል፡፡የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ ማለትም ጂዳ፣ መዲና፣ ሪያድ እና ደማም ከተሞች በሣምንት 35 የመንገደኛ በረራ እያደረገ እንደሚገኝም ነው ያስታወቀው፡፡በተጨማሪም ሥድስት የጭነት በረራ የሚያደርግ መሆኑን ገልጿል፡፡
FBC
More Stories
ባለፉት ሦስት ዓመታት ለሰብዓዊ ድጋፍ በሚል የገባ ስንዴ የለም – አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር)
በገጠሩ የሀገሪቱ አካባቢዎች መንግስት የሚዘረጋቸውን የተለያዩ ኢንሸቲቦችን ቀድሞና ፈጥኖ ተግባራዊ ከማድረግ አንፃር የተሻሉ አፈጻጸሞች መታየታቸው ተገለፀ ።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ6 ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፈ