የኢትዮጵያ አየር መንገድ 1 ሺህ 445ኛውን የሐጅ ጉዞ በስኬት ለማካሄድ የሚያስችለውን ልዩ ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡ይህ ልዩ ዝግጅት ለተከታታይ ዓመታት የተደረገ መሆኑን የአየር መንገዱ መረጃ አመላክቷል፡፡የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ ማለትም ጂዳ፣ መዲና፣ ሪያድ እና ደማም ከተሞች በሣምንት 35 የመንገደኛ በረራ እያደረገ እንደሚገኝም ነው ያስታወቀው፡፡በተጨማሪም ሥድስት የጭነት በረራ የሚያደርግ መሆኑን ገልጿል፡፡
FBC
More Stories
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዳያስፖራው ማህበረሰብ አጀንዳ ማሰባሰብ ጀመረ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት አመት የአስፈፃሚ አካላት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
ማህበረሰቡ በከባድ ዝናብ ምክንያት ከሚከሰቱ አደጋዎች እንዲጠነቀቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ።