በሣይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ፈጠራ ላይ ትኩረቱን ያደረገው “ስትራይድ ኢትዮጵያ 2024” አውደ ርዕይ በሳይንስ ሙዚዬም ተከፈተ።በአውደ ርዕዩ መክፈቻ ላይ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስተር ዴዔታ ባይሳ በዳዳ(ዶ/ር) ጨምሮ የሚኒስቴሩ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።በአውደ ርዕዩ የተለያዩ የፈጠራ ውጤቶች እና የቴክኖሎጂ ሥራዎች ለዕይታ ቀርበዋል።ዛሬ በይፋ በሳይንስ ሙዚዬም የተከፈተው አውደ ርዕይ “ሣይንስ በር ይከፍታል ፤ ቴክኖሎጂ ያስተሳስራል ፤ ፈጠራ ወደ ፊት ያራምዳል” በሚል መሪ ሃሳብ እስከ መጪው ግንቦት 18 ቀን እንደሚቆይ ተመላክቷል።
FBC
More Stories
ጨረቃ ላይ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ የመገንባት ህልም
የማህበራዊ ሚዲያው ተፅዕኖ የጎላበት ምህዳር ተፈጥሯል- የክልሉ መንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሃላፊ አቶ የሺዋስ አለሙ።
የሚዲያና ኮሚኒኬሽን ባለሙያዎች ተልዕኮቸውን በሀላፍነት እና በዕውቀት እንዲወጡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድሩ ዶክተር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ አሳሰቡ።