ሩሲያ ክሪሚያን ወደ ግዛቷ የጠቀለለችው ከ10 አመት በፊት ነበር
የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር፣ የሩሲያ አየር ኃይል የዩክሬን ጦር ያስወነጨፋቸውን 10 የረጅም ርቀት ሚሳይሎች ማክሸፉን አስታውቋል
ሩሲያ ወደ ክሪሚያ የተወነጨፉ 10 ሚሳይሎችን አከሸፍኩ አለች።
የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር፣ የሩሲያ አየር ኃይል የዩክሬን ጦር ወደ ክሪሚያ ያስወነጨፋቸውን 10 ኤቲኤሲኤምኤስ የተባሉ የረጅም ርቀት ሚሳይሎች በዛሬው እለት ማክሸፉን አስታውቋል።
ሚኒስቴሩ በቴሌግራም ገጹ ባወጣው መግለጫ በተወነጨፉት ሚሳይሎች የደረሰ ጉዳት ስለመኖሩ አልጠቀሰም፤ ነገርግን በሩሲያ የተሾሙት የክሪሚያዋ የወደብ ከተማ ሴቫስቶፖል አስተዳደሪ የሚሳይሎቹ ስብርባሪ መኖሪያ ቤቶች ላይ መውደቃቸውን ተናግረዋል።
Al-Ain
More Stories
የአውሮፓ ህብረት ያወጣቸውን ደንቦች መሠረት በማድረግ የግብርና ምርቶች ከደን ጭፍጨፋ ነፃ ሆነው እንዲመረቱ ከማድረግ አንፃር የግብርና ባለሙያዎች ሚና የጎላ እንደሆነ ተገለፀ ።
ትራምፕ ቲክ ቶክን የሚገዙ የአሜሪካ ባለሀብቶች ማግኘታቸውን ገለፁ
ሩሲያ እና ህንድ በጦር መሳሪያ አቅርቦት ላይ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ እንደሚሰሩ አስታወቁ፡፡