ዜጎች ለ#ጽዱኢትዮጵያ በዲጂታል ቴሌቶን እያደረጉ ያለው ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ።ዜጎች ለ#ጽዱኢትዮጵያ በዲጂታል ቴሌቶን እያደረጉ ያለው ድጋፍ ግንቦት 4 ከምሽቱ 12 ሰዓት በኋላ ንቅናቄው ሳይቆም በመቀጠሉ የተገኘ ተረፈ ‘የ50 ሚሊዮን ብር በአንድ ጀምበር’ ዲጂታል ቴሌቶን የተጨማሪ አንድ ቀን ገቢ 61,753,172.47 ብር መሆኑ ተገልጿል:: ይህን ተከትሎ ለ#ጽዱኢትዮጵያ በግንቦት 4 እና 5 የተገኘው ገቢ ድምር 216,253,172 ብር መድረሱን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የተገኘው መረጃ ያመላክታል
EBC
More Stories
የአየር ጠባይ ትንበያ መረጃ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌት በታቀደው መሠረት እንዲከናወን ድርሻውን ተውጥቷል – ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር)
መጪው የበጋ የአየር ጠባይ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በሚኖርባቸው አካባቢዎች በደረሱ ሰብሎች ላይ ተጽዕኖ ሊያደርስ ይችላል ተባለ።
የወባ መከላከያ ክትባት በሽታውን ለማጥፋት በማለም ለተጀመረው ርብርብ ትልቅ እገዛ ያደርጋል አሉ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ።