ዜጎች ለ#ጽዱኢትዮጵያ በዲጂታል ቴሌቶን እያደረጉ ያለው ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ።ዜጎች ለ#ጽዱኢትዮጵያ በዲጂታል ቴሌቶን እያደረጉ ያለው ድጋፍ ግንቦት 4 ከምሽቱ 12 ሰዓት በኋላ ንቅናቄው ሳይቆም በመቀጠሉ የተገኘ ተረፈ ‘የ50 ሚሊዮን ብር በአንድ ጀምበር’ ዲጂታል ቴሌቶን የተጨማሪ አንድ ቀን ገቢ 61,753,172.47 ብር መሆኑ ተገልጿል:: ይህን ተከትሎ ለ#ጽዱኢትዮጵያ በግንቦት 4 እና 5 የተገኘው ገቢ ድምር 216,253,172 ብር መድረሱን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የተገኘው መረጃ ያመላክታል
EBC
More Stories
ዜጎች በመልዕክት መላላኪያ አማራጮች በሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡-የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር
በሸካ ዞን አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ እና የህግ የበላይነትን ለማስከበር ያለመ ዞናዊ የፀጥታ ግብረ ኃይል የምክክር መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሄደ
ክልላዊ የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ ተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል።